Wednesday, November 4, 2015

መጋቤ ካህናት አባ ብርሃኑ እንየው በህይወተ ሥጋ አረፉ

መጋቤ ካህናት አባ ብርሃኑ እንየው በህይወተ ሥጋ ጥቅምት21/2008ዓ/ም አረፉ፡፡ ስርዓተ ቀብሩም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችና በርካታ ምዕመን በተገነኙበት ጥቅምት22/2008ዓ/ም ተፈመሟል፡፡ሰለ አገልግሎታቸውና ስለ ሰሯቸው ስራዎች አከታትለን እናቀርባለን፡፡

No comments:

Post a Comment

ደ/ም/አ/ቤ/ቅ/ገ/ሰ/ት/ቤት ጎንደር